You are here: Home » Chapter 7 » Verse 78 » Translation
Sura 7
Aya 78
78
فَأَخَذَتهُمُ الرَّجفَةُ فَأَصبَحوا في دارِهِم جاثِمينَ

ሳዲቅ - ሳኒ ሐቢብ

ወዲያውም የምድር መንቀጥቀጥ (ጩኸትም) ያዘቻቸው፡፡ በቤቶቻቸውም ውስጥ ተንከፍርረው አነጉ፡፡