You are here: Home » Chapter 43 » Verse 79 » Translation
Sura 43
Aya 79
79
أَم أَبرَموا أَمرًا فَإِنّا مُبرِمونَ

ሳዲቅ - ሳኒ ሐቢብ

ይልቁንም (በነቢዩ ላይ በማደም) ነገርን አጠነከሩን? እኛም (ተንኮላቸውን ወደእነርሱ በመመለስ) አጠንካሪዎች ነን፡፡