You are here: Home » Chapter 43 » Verse 7 » Translation
Sura 43
Aya 7
7
وَما يَأتيهِم مِن نَبِيٍّ إِلّا كانوا بِهِ يَستَهزِئونَ

ሳዲቅ - ሳኒ ሐቢብ

ከነቢይም አንድም የሚመጣላቸው አልነበረም በእርሱ ይሳለቁበት የነበሩ ቢኾኑ እንጅ፡፡