You are here: Home » Chapter 38 » Verse 31 » Translation
Sura 38
Aya 31
31
إِذ عُرِضَ عَلَيهِ بِالعَشِيِّ الصّافِناتُ الجِيادُ

ሳዲቅ - ሳኒ ሐቢብ

በእርሱ ላይ ከቀትር በኋላ በሦስት እግሮችና በአራተኛዋ ኮቴ ጫፍ የሚቆሙ ጮሌዎች ፈረሶች በተቀረቡለት ጊዜ (አስታውስ)፡፡