You are here: Home » Chapter 36 » Verse 43 » Translation
Sura 36
Aya 43
43
وَإِن نَشَأ نُغرِقهُم فَلا صَريخَ لَهُم وَلا هُم يُنقَذونَ

ሳዲቅ - ሳኒ ሐቢብ

ብንሻም እናሰጥማቸዋለን፡፡ ለእነርሱም ረዳት የላቸውም፡፡ እነርሱም የሚድዳኑ አይደሉም፡፡