You are here: Home » Chapter 3 » Verse 17 » Translation
Sura 3
Aya 17
17
الصّابِرينَ وَالصّادِقينَ وَالقانِتينَ وَالمُنفِقينَ وَالمُستَغفِرينَ بِالأَسحارِ

ሳዲቅ - ሳኒ ሐቢብ

ታጋሾች እውነተኞችም ታዛዦችም ለጋሶችና በሌሊት መጨረሻዎች ምሕረትን ለማኞች ናቸው፡፡