You are here: Home » Chapter 28 » Verse 33 » Translation
Sura 28
Aya 33
33
قالَ رَبِّ إِنّي قَتَلتُ مِنهُم نَفسًا فَأَخافُ أَن يَقتُلونِ

ሳዲቅ - ሳኒ ሐቢብ

(ሙሳ) አለ «ጌታዬ ሆይ! እኔ ከእነርሱ ነፍስን ገድያለሁ፡፡ ስለዚህ እንዳይገድሉኝ እፈራለሁ፡፡