You are here: Home » Chapter 24 » Verse 9 » Translation
Sura 24
Aya 9
9
وَالخامِسَةَ أَنَّ غَضَبَ اللَّهِ عَلَيها إِن كانَ مِنَ الصّادِقينَ

ሳዲቅ - ሳኒ ሐቢብ

አምስተኛይቱም እርሱ ከውነተኞች ቢኾን በእርስዋ ላይ የአላህ ቁጣ ይኑርባት (ብላ መመስከርዋ) ነው፡፡