You are here: Home » Chapter 18 » Verse 41 » Translation
Sura 18
Aya 41
41
أَو يُصبِحَ ماؤُها غَورًا فَلَن تَستَطيعَ لَهُ طَلَبًا

ሳዲቅ - ሳኒ ሐቢብ

ወይም ውሃው ሠራጊ ሊኾን (ይችላል)፡፡ ያን ጊዜ ለርሱ መፈለግን ፈጽሞ አትችልም» (አለው)፡፡