You are here: Home » Chapter 9 » Verse 10 » Translation
Sura 9
Aya 10
10
لا يَرقُبونَ في مُؤمِنٍ إِلًّا وَلا ذِمَّةً ۚ وَأُولٰئِكَ هُمُ المُعتَدونَ

ሳዲቅ - ሳኒ ሐቢብ

በምእምን ነገር ዝምድናንም ኪዳንንም አይጠብቁም፤ እነዚያም እነሱ ወሰን አላፊዎች ናቸው፡፡