You are here: Home » Chapter 49 » Verse 18 » Translation
Sura 49
Aya 18
18
إِنَّ اللَّهَ يَعلَمُ غَيبَ السَّماواتِ وَالأَرضِ ۚ وَاللَّهُ بَصيرٌ بِما تَعمَلونَ

ሳዲቅ - ሳኒ ሐቢብ

አላህ የሰማያትንና የምድርን ሩቅ ምሰጢር ያውቃል፤ አላህም የምትሰሩትን ሁሉ ተመልካች ነው፡፡