You are here: Home » Chapter 41 » Verse 19 » Translation
Sura 41
Aya 19
19
وَيَومَ يُحشَرُ أَعداءُ اللَّهِ إِلَى النّارِ فَهُم يوزَعونَ

ሳዲቅ - ሳኒ ሐቢብ

የአላህም ጠላቶች ወደ እሳት የሚሰበሰቡበትን ቀን (አስታውስ)፡፡ እነርሱም የሚከመከሙ ኾነው ይነዳሉ፡፡