You are here: Home » Chapter 37 » Verse 22 » Translation
Sura 37
Aya 22
22
۞ احشُرُوا الَّذينَ ظَلَموا وَأَزواجَهُم وَما كانوا يَعبُدونَ

ሳዲቅ - ሳኒ ሐቢብ

(ለመላእክቶችም) «እነዚያን ነፍሶቻቸውን የበደሉትን ሰዎች ጓደኞቻቸውንም ይግገዟቸው የነበሩትንም (ጣዖታት) ሰብስቡ፡፡