You are here: Home » Chapter 36 » Verse 68 » Translation
Sura 36
Aya 68
68
وَمَن نُعَمِّرهُ نُنَكِّسهُ فِي الخَلقِ ۖ أَفَلا يَعقِلونَ

ሳዲቅ - ሳኒ ሐቢብ

ዕድሜውንም የምናረዝመውን ሰው በፍጥረቱ (ወደ ደካማነት) እንመልሰዋለን፤ አያውቁምን?