You are here: Home » Chapter 3 » Verse 93 » Translation
Sura 3
Aya 93
93
۞ كُلُّ الطَّعامِ كانَ حِلًّا لِبَني إِسرائيلَ إِلّا ما حَرَّمَ إِسرائيلُ عَلىٰ نَفسِهِ مِن قَبلِ أَن تُنَزَّلَ التَّوراةُ ۗ قُل فَأتوا بِالتَّوراةِ فَاتلوها إِن كُنتُم صادِقينَ

ሳዲቅ - ሳኒ ሐቢብ

ተውራት ከመወረድዋ በፊት እስራኤል በራሱ ላይ እርም ካደረገው ነገር በስተቀር ምግብ ሁሉ ለእስራኤል ልጆች የተፈቀደ ነበር፡፡ እውነተኞችም እንደኾናችሁ ተውራትን አምጡ አንብቡዋትም በላቸው፡፡