You are here: Home » Chapter 3 » Verse 87 » Translation
Sura 3
Aya 87
87
أُولٰئِكَ جَزاؤُهُم أَنَّ عَلَيهِم لَعنَةَ اللَّهِ وَالمَلائِكَةِ وَالنّاسِ أَجمَعينَ

ሳዲቅ - ሳኒ ሐቢብ

እነዚያ ቅጣታቸው የአላህና የመላእክት የሰዎችም ሁሉ ርግማን በእነሱ ላይ መኾን ነው፡፡