You are here: Home » Chapter 28 » Verse 62 » Translation
Sura 28
Aya 62
62
وَيَومَ يُناديهِم فَيَقولُ أَينَ شُرَكائِيَ الَّذينَ كُنتُم تَزعُمونَ

ሳዲቅ - ሳኒ ሐቢብ

(አላህ) የሚጠራባቸውንና እነዚያ ተጋሪዎቼ ትሏቸው የነበራችሁት የት ናቸው የሚልበትን ቀን (አስታውስ)፡፡