You are here: Home » Chapter 20 » Verse 129 » Translation
Sura 20
Aya 129
129
وَلَولا كَلِمَةٌ سَبَقَت مِن رَبِّكَ لَكانَ لِزامًا وَأَجَلٌ مُسَمًّى

ሳዲቅ - ሳኒ ሐቢብ

ከጌታህ ያለፈች ቃልና የተወሰነ ጊዜ ባልነበረ ኖሮ (ቅጣቱ አሁኑኑ) የሚይዛቸው ይኾን ነበር፡፡