You are here: Home » Chapter 16 » Verse 4 » Translation
Sura 16
Aya 4
4
خَلَقَ الإِنسانَ مِن نُطفَةٍ فَإِذا هُوَ خَصيمٌ مُبينٌ

ሳዲቅ - ሳኒ ሐቢብ

ሰውን ከፍትወት ጠብታ ፈጠረው፡፡ ከዚያም እርሱ ወዲያውኑ (ትንሣኤን በመካድ) ግልጽ ተከራካሪ ይኾናል፡፡