You are here: Home » Chapter 15 » Verse 8 » Translation
Sura 15
Aya 8
8
ما نُنَزِّلُ المَلائِكَةَ إِلّا بِالحَقِّ وَما كانوا إِذًا مُنظَرينَ

ሳዲቅ - ሳኒ ሐቢብ

መላእክትን በእውነት (በቅጣት) እንጂ አናወርድም፡፡ ያን ጊዜም የሚቆዩ አይደሉም፡፡