You are here: Home » Chapter 12 » Verse 104 » Translation
Sura 12
Aya 104
104
وَما تَسأَلُهُم عَلَيهِ مِن أَجرٍ ۚ إِن هُوَ إِلّا ذِكرٌ لِلعالَمينَ

ሳዲቅ - ሳኒ ሐቢብ

በእርሱም (በቁርአን) ላይ ምንም ዋጋ አትጠይቃቸውም፡፡ እርሱ ለዓለማት ግሳጼ እንጂ ሌላ አይደለም፡፡