You are here: Home » Chapter 9 » Verse 76 » Translation
Sura 9
Aya 76
76
فَلَمّا آتاهُم مِن فَضلِهِ بَخِلوا بِهِ وَتَوَلَّوا وَهُم مُعرِضونَ

ሳዲቅ - ሳኒ ሐቢብ

ከችሮታውም በሰጣቸው ጊዜ በእርሱ ሰሰቱ፡፡ እነሱ (ኪዳናቸውን) የተዉ ኾነውም ዞሩ፡፡