You are here: Home » Chapter 5 » Verse 99 » Translation
Sura 5
Aya 99
99
ما عَلَى الرَّسولِ إِلَّا البَلاغُ ۗ وَاللَّهُ يَعلَمُ ما تُبدونَ وَما تَكتُمونَ

ሳዲቅ - ሳኒ ሐቢብ

በመልክተኛው ላይ ማድረስ እንጅ ሌላ የለበትም፡፡ አላህም የምትገልጹትን ነገር የምትደብቁትንም ሁሉ ያውቃል፡፡