You are here: Home » Chapter 34 » Verse 38 » Translation
Sura 34
Aya 38
38
وَالَّذينَ يَسعَونَ في آياتِنا مُعاجِزينَ أُولٰئِكَ فِي العَذابِ مُحضَرونَ

ሳዲቅ - ሳኒ ሐቢብ

እነዚያም የሚያቅቱ መስሏቸው አንቀጾቻችንን ለማበላሸት የሚጥሩት እነዚያ በቅጣቱ ውስጥ የሚጣዱ ናቸው፡፡