You are here: Home » Chapter 3 » Verse 109 » Translation
Sura 3
Aya 109
109
وَلِلَّهِ ما فِي السَّماواتِ وَما فِي الأَرضِ ۚ وَإِلَى اللَّهِ تُرجَعُ الأُمورُ

ሳዲቅ - ሳኒ ሐቢብ

በሰማያት ያለውና በምድር ያለውም ሁሉ የአላህ ነው፡፡ ነገሮችም ሁሉ ወደ አላህ ብቻ ይመለሳሉ፡፡