You are here: Home » Chapter 19 » Verse 93 » Translation
Sura 19
Aya 93
93
إِن كُلُّ مَن فِي السَّماواتِ وَالأَرضِ إِلّا آتِي الرَّحمٰنِ عَبدًا

ሳዲቅ - ሳኒ ሐቢብ

በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ (በትንሣኤ ቀን) ለአልራሕማን ባሪያ ኾነው የሚመጡ እንጂ ሌላ አይደሉም፡፡